Monday, March 10, 2014

በግለስብ ስልኮች እየደወሉ አላግባብ የሚሳደቡ የወያኔ ጉጅሌሆች...!!



በኖርዌይ ተስፋ የቆረጡ የውያኔ ካድሬዎች አማራን ህዝብን ሲስድቡ


አንድ አገዛዝ ወይም ፓርቲ ጥንካሬው ከሚፈተንባችው አንዱ መለኪያ የካድሬዎች ወይም ደጋፊዎች ቀጥር ብዛት ብቻ ሳይሆን የመቀስቀስና የማሳመን አቅማችው ሲጎለብት ነው ሆኖም ግን የኛው (ካባ ማስልጠኛ ) መግባቱን የሚያጠራጥር አንድ የወያኔ ካድሬ ስልኬን ሲያጨናንቀው ስንብቶል ፣ የተገናኘንበትም አጋጣሚም የህዝብን ድምጸ ለማስማት ላይ ታች ለሚለው ኢሳት የህዝብ ድጋር ለማሳደግና ጥቂት የምጣኔ እርዳታ ለማድረግ በትሮንድሀይም ባዘጋጀነው የኢሳት ምሽት ታዳሚዎቻችን በተገቢው መንገድ ለማስተናግድ ሁለት አባላት ስልክ ቁጥር በበራሪ ወረቀት ላይ ስፍሮ በማግኘቱ አጀሬ ካድሬ አፈፍ አድርጎ የስልክ ጥሪውን ማዠጎድጎድ ጀመረ፣፣
የሚስደንቀው ነገር ግን ካነሳልኝ የመከራከሪያ ነጥቦች አንዱም ሚዛን የማያነሳ መሆኑ አልፎ ህጸናትን እንኳን  የማሳመን አቅም የሌለው ነጥቦች በመደጋገም ብዙ ግዜዬን ስላባከነብኝ ስልኩን አለማንሳት ወስንኩ ግን አጀሬ ካድሬ መች በዚህ ይፈታና ስልኩን ቀጥር አይነት በአይነት በመቀያየር ፋታ ቢከለከለኝም ከአቋሜ ፈንክች አላልኩም ይህንንም ዘግይቶ ሲረዳ የጭቃ ጅራፉን ( ዘር ማንቋሽሹን ) ጀመረ በዚህ ዴሞክራሲና  እኩልነት ሞልቶ የተረፈባት አገር ውስጥ ለአመታት እንደኖረ እየነገረኝ ይህን አይነት ስብእናን ይሚነካ ስድብ ያዘንብብኝ ጀመረ  ስድቡንም በሁለት ከፍሎት አማራ እና WANT TO BE አማራ በማለት ፈርጆ  ከአለቆቹ የተማረውን ጸያፍ ስድብ ያለ ምንም እፍረት አዠጎደጎደው ሆኖም የሱን ያህል የዘቀጠ አስተሳስብ ስለሌለኝ የሱን ዘር በመስደብ አጸፋውን አልመለስኩም ይህም ስው አማኑኤል ስይፈ  ይባላል የእስታቫንገር ነዋሪ ሲሆን ስላምና እኩልነት የምትሹ የአገሬ ህዝብ ሁሉ ይህን ስው አምርረን ልንቃወመው ይገባል ፣፣
የድምጸ መረጃ እነሆ

1 comment:

  1. Rahel...why didn't you record his voice and expose his evildoers on social media, as did Abebe Gelaw in 2012? Social Media is now a crucial weapon for cowering EPRDF/TPLF carders wherever they are. We share and disseminate.

    ReplyDelete