Sunday, October 19, 2014

አቶ ኤርሚያስ ለገሰ ስለ ቀጣዩ የኢትዮጵያ ምርጫ እንዲህ ይላሉ ።

የቀድሞው የኢሕአዴግ ባለስልጣን አቶ ኤርሚያስ ለገሰ “ኢሕአዴግ በምርጫ ስልጣኑን ያስረክባል የሚል እምነት የለኝም” አሉ

  • 621
     
    Share
የቀድሞው በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር አቶ ኤርሚያስ ለገሰ ስለ ቀጣዩ የኢትዮጵያ ምርጫ፣ ስለ ምርጫ 97ቱ ግድያ ፣ ስለ አገዛዙ ያልተሳካ የዲያስፖራ ፖሊሲ ፣የሕወሃት ኢትዮጵያን እያተራመሰ ረጅም ጊዜ ስልጣን ላይ ለመቆየት ማሰቡን ከውስ ተመልካች አንጻር ፈትሸውታል። ስለ ቀጣዩ መጽሐፋቸው መጠነኛ ፍንጭ ሰጥተዋል። 
ከአቶ ኤርሚያስ ለገሰ ጋር በቬጋስ የኢትዮጵያ ራዕይ ማህበር በጠራውና የታሰሩና የተሰደዱ ጋዜጠኞችንና የፖለቲካ እስረኞችን ለመርዳት በተጠራው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ ሕብር ራድዮ አግኝቶ አነጋግሯቸዋል። ሙሉውን ቃለ መጠይቅ ተከታተሉ።





No comments:

Post a Comment