Wednesday, December 10, 2014

በፍቃዱ አበበ ወደ ቂሊንጦ ተዛወረ፡፡



በ‹‹ሽብርተኝነት›› ተከሶ ለሶስት ወር ያህል ማዕከላዊ እስር ቤት የቆየው የሰማያዊ ፓርቲ የአርባ ምንጭ ሰብሰቢ አቶ በፍቃዱ አበበ ወደ ቂሊንጦ መዛወሩ ተነገረ፡፡ በዛሬው ዕለት የፓርቲው አባላት ወደ ማዕከላዊ በማቅናት በጠየቁበት ወቅት ፖሊስ በፍቃዱ አበበ ወደ ቂሊንጦ እንደተዛወረ ገልጸውላቸዋል፡፡
በሌላ በኩል ከሰላማዊ ሰልፉ በፊት ታፍና የታሰረችው ወይንሸት ንጉሴ የምትገኝበት ቤላ 18 ተብሎ የሚጠራ እስር ቤት ‹‹ሰማያዊ ናችሁ›› ተብለው ተጨማሪ ሴቶች መታሰራቸውንም ለማወቅ ተችሏል፡፡

No comments:

Post a Comment