Tuesday, December 9, 2014

በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የተካሄደውን ድብደባና እስራት እናወግዛለን


ህዳር 27፣ 2007

 ቅዳሜ ህዳር 27 ቀን 2007 ዓ. ም (ዲሴምበር 6፣ 2014) በዘጠኝ ተቃዋሚ ድርጅቶች አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ተጠርቶ በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የህወሀት/ ኢህአዴግ አገዛዝ የጸጥታ ሰራዊት ህዝቡን በዱላ በመደብደብና ብዙዎችን ወደ  እስር በመወርወር ሰላማዊ ሰልፉን በትኗል። 
የዚህ ግፍ ሰለባ ከሆኑት ውስጥም የትብብሩ ሰባሳቢ ኢንጅነር ይልቃል  እነደሚገኙበት ታውቋል። ይህን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ሽንጎው አጥብቆ ያወግዛል። በግፍ የታሰሩት ሁሉ ባስቸኳይ እንዲፈቱም ይጠይቃል።  –-[ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—

No comments:

Post a Comment