Wednesday, December 11, 2013

ኢትዮ-እስራኤላዊቷ የፓርላማ(የክኔሴት) አባል ፕኒና ታምኑ እሸቴ ዛሬ በ እስራኤል ፓርላማ በተደረገው የደም ልገሳ ፤ ደም መለገስ አትችይም ተባለች

ኢትዮ-እስራኤላዊቷ የፓርላማ(የክኔሴት) አባል ፕኒና ታምኑ እሸቴ ዛሬ በ እስራኤል ፓርላማ በተደረገው የደም ልገሳ ፤ ደም መለገስ አትችይም ተባለች ። የጤና ሚንስተር ዶ/ር ጌርማን ” .ይህ አይነቱ እኩልነት የጎደለው ድርጊት በ 2013 ዓ.ም በ እስራኤል በመፈፀሙ በጣም አዝናለሁ ” ሲሉ ለኢትዮ_እስራኤላዊቷ የፓርላማ አባል ፕኒና ታምኑ እሸቴ ከልብ ማዘናቸውንና ለወደፊቱም በ እስራኤል ፓርላማ ነገሮችን ለማሻሻል አብረው መስራት እንዳለባቸው ተናግረዋል  ፤ ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ  http://www.clickhabesh.com/?p=103901

No comments:

Post a Comment