Sunday, January 5, 2014

ሰበር ዜና - እስራኤል በስደተኞች ሰልፍ ተጥለቀለቀች ። ነፃነት ! ነፃነት ! ነፃነት !

በዛሬው እለት በዚህ ሰአት ራቢን አደባባይ  በሺዎች በሚቆጠሩ ስደተኞች  ሰላማዊ የተቃውሞ ስልፍ እያደረጉ መሆኑን የ እስራኤል የዜና አውታሮች እየዘገቡ ነው :: ስደተኞች የምንሄድበት የለም!! ሃገር የለንም!! የመኖር መብታችን ይከበር !!የሰባዊ መብታችን ይከበር!! ለስደተኞች እውቅና ይሰጥ !! የተዘጉ በሮች ይከፈቱ!! የሚሉ ሰልፈኞች አደባባዩን አጨናንቀውታል:: ይህ ሰላማዊ ሰልፍ የ እስራኤል  መንግስት  በስደተኞች ላይ ያወጣውን ህገ መንግስት ካልሰረዘ ለ ሦስት ቀን ያህል የስራ 




                              





እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። በዚህ የስራ ማቆም አድማም ተጎጂዎች ሆቴሎች ሬስቶራንቶች እና የቴል -አቪቭ ከተማም ከ 2000 በላይ ስደተኛ  ሰራተኞችን  በተዘዋዋሪ ቀጥራ እንደምታሰራ የዘና ምንጮች ጠቅሰዋል።







1 comment:

  1. Deporting Ethiopian to a police state, Ethiopia, is inhuman.

    ReplyDelete