Wednesday, January 29, 2014

በአፍሪካ መዲናዋ አዲስ አበባ ከጥቂት ወራት በፊት..........

የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽንና የአፍሪካ አምባገነን መሪዎች –
 ዘንድሮስ ተሸላሚ ያገኝ ይሆን ወይ?

በአፍሪካ መዲናዋ አዲስ አበባ ከጥቂት ወራት በፊት የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ኮንፈረንስ አዘጋጅቶ የነበረ ሲሆን ኮንፈረንሱ አፍሪካ ውስጥ ስላለው የመልካም አስተዳደርና ዲሞክራሲ በተመለከተ እንዲሁም አህጉሪቷ ወደፊት ስለሚኖሩዋት እድሎችና ስላጋጠሙዋት ችግሮች ከተለያዩ ሃገራት ከመጡ ፖለቲከኞ፤ ታዋቂ ግለሰቦችንና ጋዜጠኖችን ጨምሮ የተካሄደ ነበር።
ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ/ Read Full Story in PDF

No comments:

Post a Comment