Friday, November 8, 2013

ሰበር ዜና – የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላት ላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ


ሰበር ዜና – የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላት ላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ
HOME » መግለጫ / PRESS RELEASE » ሰበር ዜና – የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላት ላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ
NOV 8, 13 • BY  • 

GPF_Logo-Small

የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራርአባላት ላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ።
በጠቅላይ ሚንስትር ተብየው ሃይለማሪያም ደሳለኝ እውቅናና ትእዛዝ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ታጋዮች በሚገኙበት ቦታ ድረስ በመሄድ አመራሩን ለመግደል ሙከራ ቢደረግም ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት በሕዝባዊ ሃይሉ መረጃና ደህንነት ክፍል ከፍተኛ ክትትል ሙከራው መክሸፉን ሕዝባዊ ሃይሉ ገለጸ። ይህ ልዩ ትእዛዝ ጥቅምት 30 2006 ዓ/ም ተፈጻሚ እንዲሆን እቅድ የነበረ ቢሆንም ሕዝባዊ ሃይሉ ጥቅምት 27 2006 ዓ/ም ሊያከሽፈው ችሏል። ዝርዝሩን ይዘን እንመለሳለን።

No comments:

Post a Comment