Thursday, November 28, 2013

በቤሩት የተከናወነ አሰቃቂ ድርጊት

"በወገኖቻችን ላይ የሚደርሰውን ግፍ እና ሰቆቃ ፈጣሪ በቃ ይበለንን"
በሳውዲ ብቻ ሳይሆን ዛሬ በቤሩትም  በአሰቃቂ ሁኔታ በህታችን አዳነች ላይ የተከናወነውን ዘግናኝ ድርጊት በወቅቱ ኢትዩጽያኖቹ ለማጋለጥ ቢሞክሩም ቤይሩት ከሚገኘው ከኢትዩጽያ ቆንስላ አርፋችው ተቀመጡ የሚል መልስ  ማግንኘታቸውን አሳውቀዋል።
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/10112

No comments:

Post a Comment