Saturday, October 12, 2013

ከስክሪን ጅርባ በመሆን የሰዎችን እቅድ ለምታደናቅፉ የወያኔ ጀሌሆች

በዚህ እድገታችን እጅግ ፈጣን በሆነበት 21ኛዉ ክፍለ ዘመን እየኖርን አስተሳሰባችን እጅግ የላቀንና የማስተዋል ችሎታችን እጅግ የፈጠነ በሆነበት ሰዓት ፡ ከስዎች ጋር ተነጋግረን መረዳዳት አንደውም ጉለታችንን መማማር በምንችልብት በዚ ጊዜ፡ ከስክሪን ጅርባ በመሆን የሰዎችን እቅድ ለምታደናቅፉ የወያኔ ጀሌሆች፡ እሊና እንዳለው ሰው ሁኔታዎችን እንዳትመለከቱ ወያኔ በላቀ ደረጃ ሚናሁን እየተጫወተባችሁ ይገኛል። አብዛኞዉን ኢትዮዺያዊ እየተራበ እና እተጠማ ባለበት በዚ አስቸጋሪ ሰዓት፡ ወያኔ እንደራሳቸዉ ህሊና የሌላቸዉን ለመለምለም ሆዳችሁን ብቻ እየሞላ እሊናቸሁ ግን ባዶ አንዲሆን ጊዜ ወስዶ ሲቀርፃችሁ ነበር። አዉንም የሆድ አዳሪሁን ተግባር ለሟሟላት ለምትራራጡ እና በተለያየ መንገድ የሰሆችን ስራ ለማበላሽት ከምስኪኑ ሕዝብ ተነጥኮ ለናንተ ይሄንን ስራ እንድታከናሁኑ የተከፍላችሁ አሁን ምንም መሄጃ ስለሌላችሁ ለህለናችሁ መኖርን ብትመረጡ ይሻላችዋል። ከጀግናዉ ወገኖቻችን ጋር እጅ ለእጅ በመያያዝ ልክ እንደ ጥንቱ እንደልማዳችን ለህሊና እና ለወገን የምንኖርበትን መንገድ ማንም ለያስቆመን ስለማይችል ከንቱ ልፋታችሁን ብታቆሙ ይመረጣል። ፦ ራሄል ኤፍሬም ከኖርዌይ

No comments:

Post a Comment