Wednesday, October 9, 2013

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች አድማ መቱ !

በማይ አይኒ እና አድሃሩሽ (ጸለምት ወረዳ )ኢትዮጵያውያ የሚገኙ የኤርትራውያን ስደተኞች የተቃውሞ ድምጻቸውን በማሰማት ላይ ናቸው ። ኤርትራውያን ስደተኞች ድምጻቸውን ማሰማት ከጀመሩ ሶስት ቀን አልፎታል እስካሁን የወያኔ ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ሶስት ኤርትራዊያን ስደተኞች ህይወታቸው አልፏ ። የተቃውሞው መነሻ የስደተኛው አያያዝ እንደሆነ ይነገራል ። የኤርትራውያን ስደተኞች ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን ከሱዳን ወደ ሊቢያ በመሄድ ለአሰቃቂው የባህር ላይ እልቂት የሚጋለጡ በኢትዮጵያ እና በሌሎች የአፍሪካ ሃገር በሚደርስባቸው የተበላሽ የስደተኛ አያያዝ እንደሆነ ብዙ የችግሩ ገፈት ቀማሽ ወገኖች ይናገራሉ ። ከዚህ በታች የሚገኘውን ሊንክ በመጫን የ አካባቢው ያለው ድባባ ይመልከቱ ። http://www.youtube.com/watch?v=J2yhldbm1YA

1 comment: